10/05/2026
🏆🏆🏆 CHAMPION 🏆🏆 🇪🇸
የካታላኑ ክለብ ባርሴሎና የ 2025/26 የውድድር ዘመን የስፔን ላሊጋ አሸናፊ መሆኑን አረጋግጧል።
ባርሴሎና ዛሬ ሪያል ማድሪድን 2ለ0 ማሸነፉን ተከትሎ ሻምፒዮን መሆኑን ማረጋገጥ ችሏል።
ማርከስ ራሽፎርድ እና ፌራን ቶሬስ የባርሴሎናን የማሸነፊያ ግቦች አስቆጥረዋል
ባርሴሎና 2️⃣9️⃣ኛ የስፔን ላሊጋ ዋንጫውን ማሸነፍ ችሏል።
የስፔን ላሊጋ በታሪኩ ለመጀመሪያ ጊዜ በኤል ክላሲኮ ጨዋታ ቀን የሊጉን ሻምፒዮን አሳውቋል።