Biruk niguse

Biruk niguse Photographer

ፍልሰታ 🥰እንኳን ለእመቤታችን ለቅድስት ድንግል ማርያም ለዕርገቷ ዓመታዊ መታሰቢያ በዓል በሰላም አደረሳችኍ!!! * በዚች ቀን * በዚች ስአት አምላክን የወለደች የእመቤታችን ቅድስት ድንግል ...
22/08/2024

ፍልሰታ 🥰

እንኳን ለእመቤታችን ለቅድስት ድንግል ማርያም ለዕርገቷ ዓመታዊ መታሰቢያ በዓል በሰላም አደረሳችኍ!!!

* በዚች ቀን
* በዚች ስአት

አምላክን የወለደች የእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ስጋዋ ወደ ሰማይ ያረገበት ቀን ነው ተብሎ ይታመናል...

On this day, the body of the Virgin Mary, the mother of God, ascended to heaven.

መልካም በዓል

ጎፉሼር ይደረግ Please🙏ኢትዮ ቴሌኮም የወገንን ጥሬ በመቀበል አጭር የድጋፍ ማሰባሰቢያ ቁጥር ይፋ አድርጏል::ኢትዮ ቴሌኮም በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጎፋ ዞን አደጋ መከላከልና ዝግጁነት ጋር...
24/07/2024

ጎፉ

ሼር ይደረግ Please🙏

ኢትዮ ቴሌኮም የወገንን ጥሬ በመቀበል አጭር የድጋፍ ማሰባሰቢያ ቁጥር ይፋ አድርጏል::

ኢትዮ ቴሌኮም በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጎፋ ዞን አደጋ መከላከልና ዝግጁነት ጋር በመተባበር በጎፋ ዞን በደረሰዉ ድንገተኛ የመሬት ናዳ ምክንያት ለተጎዱ ወገኖች ድጋፍ ማሰባሰቢያ አጭር የመልዕክት ቁጥር ይፋ አደረገ።

ኩባንያው ዜጎች ወደ 8091 የፈለጉትን የብር መጠን በመላክ ጉዳት የደረሰባቸውን ወገኖች መደገፍ እንደሚችሉ አስታውቋል።

አንዲት ሼር ትልቅ ቦታ አላት
እንዲሁም ሼር ስታደርጉ ወገን እንደረዳችሁ ስለሚቆጠር ሼር ይደረግ እባካችሁ::

እኔን ብቻ ነው ግን ይሄ ፎቶግራፈር የሚመቸኝ  sparin 👏👏👏
18/05/2024

እኔን ብቻ ነው ግን ይሄ ፎቶግራፈር የሚመቸኝ sparin 👏👏👏

Today,s Best Photo ❤❤❤❤❤❤
08/05/2024

Today,s Best Photo
❤❤❤❤❤❤
























ወምድረኒ ትገብር ፋሲካ ተሐፂባ በደመ ክርስቶስ share  share shareToday's best picture ❤❤❤                        #ዘማሪትመልካምስማቸው           ...
05/05/2024

ወምድረኒ ትገብር ፋሲካ
ተሐፂባ በደመ ክርስቶስ
share share share


Today's best picture
❤❤❤












#ዘማሪትመልካምስማቸው















✞ ✞ ✞        ፋ ሲ ካ      እ ና     ት ን ሣ ኤ         ✞ ✞ ✞                 𝐏𝐚𝐬𝐬𝐨𝐯𝐞𝐫 𝐚𝐧𝐝 𝐑𝐞𝐬𝐮𝐫𝐫𝐞𝐜𝐭𝐢𝐨𝐧 እንኳን ለ1982ኛው የጌታችን ብርሃነ ...
04/05/2024

✞ ✞ ✞ ፋ ሲ ካ እ ና ት ን ሣ ኤ ✞ ✞ ✞
𝐏𝐚𝐬𝐬𝐨𝐯𝐞𝐫 𝐚𝐧𝐝 𝐑𝐞𝐬𝐮𝐫𝐫𝐞𝐜𝐭𝐢𝐨𝐧

እንኳን ለ1982ኛው የጌታችን ብርሃነ ትንሣኤ አደረሰን | በእለተ እሑድ መጋቢት 29 ቀን 34 ዓ.ም ጌታችንና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ሞትን በሞቱ ድል መትቶ፣ ሙስና መቃብርን አጥፍቶ በሥልጣኑ ተነስቷል። ይህም ማለት ዘንድሮ የምናከብረው የትንሣኤ በዓል 1982ኛው ይሆናል ማለት ነው።
የትንሣኤን በዓል ማክበር የጀመሩት ቅዱሳን ሐዋርያትና ሰብዐ አርድእት፣ ኋላም በየጊዜው የተነሡት ሊቃውንትና ምእመናን ናቸው፡፡ ድምቀቱና የአከባበር ሥርዐቱ ይበዛ ይቀነስ እንደሆን እንጂ መከበሩ ተቋርጦ አያውቅም፡፡ እንደ ዋልድባ፣ ማኅበረ ሥላሴ፣ ኢየሩሳሌም ባሉ ታላላቅ ገዳማት ደግሞ በዓሉ እጅግ በጣም በታላቅና በልዩ ሁኔታ ይከበራል፡፡

ለምንት ተኃሥሣሁ ለሕያው ምስለ ምውታን ? ተንሥአ ኢሀሎ ዝየሰ !
ህያውን ከሙታን መካከል ስለምን ትፈልጋላችሁ? ተነስቷል እንጂ በዚህ የለም። (ሉቃስ 24:5)
ሞተ በፈቃዱ ወተቀብረ በሥምረቱ እንዲል በፈቃዱ ሞቶ በውዱ ተቀብሮ ሦስት ቀን ሦስት ሌሊት በከርሠ መቃብር አድሮ መግነዝ ፍቱልኝ መቃብር ክፈቱልኝ ሳይል በገዛ ሥልጣኑ በዘመነ ማርቆስ እሑድ በመንፈቀ ሌሊት ተነስቷል፡፡

«ትንሣኤ» የሚለው ቃል የግእዝ ቋንቋ ነው፡፡
መገኛ ቃሉም «ተንሥአ» = ተነሣ የሚለው ግስ ሲሆን፡፡
«ትንሣኤ» ማለት = መነሣት፥ አነሣሥ፥ ሐዲስ ሕይወት ማግኘት ማለትን ያመለክታል፡፡

«ትንሣኤ» ( Resurrection) በሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን በየመልኩ፣ በየዓይነቱ ሲተረጐም 5 ክፍል አለው፡፡
1ኛ «ትንሣኤ» ማለት ኅሊና ማለት ነው፡፡ ይህም ማለት ተዘክሮተ እግዚአብሔር ነው፡፡

2ኛ «ትንሣኤ» ማለት ልቡና ማለት ነው፡፡ የዚህም ምሥጢሩ ቃለ እግዘብሔርን መስማትና በንስሐ እየታደሱ በሕይወት መኖር ነው፡፡
3ኛ «ትንሣኤ» ለጊዜው የሙታን በሥጋ መነሣት ይሆናል፡፡ ነገር ግን ድጋሚ ሞት ይከተለዋል፡፡

4ኛ «ትንሣኤ» የክርስቶስ በገዛ የባሕርይ ሥልጣኑ ሞትን ድል አድርጎ መነሣት ነው፡፡

5ኛ የመጨረሻው «የትንሣኤ» ደረጃም የባሕርይ አምላክ የጌታችን የመድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስን «ትንሣኤ» መሠረት ያደረገ «ትንሣኤ ዘጕባኤ» ነው፡፡ ይህም ከዓለም ኅልፈት በኋላ ሰው ሁሉ እንደየሥራው ለክብርና ለውርደት፥ ለጽድቅና ለኩነኔ በአንድነት የሚነሣው የዘለዓለም ትንሣኤ ይሆናል፡፡

ይገብሩ በዓለ ሰማያት፤
ይገብሩ በዓለ ደመናት፤
ወምድርኒ ትገብር ፋሲካ ተሐጺባ በደመ ክርስቶስ።

«ፋሲካ» ማለት በዕብራይስጥ ቋንቋ «ፌሳሕ» /ፐሳኽ/፣
በጽርዕ (በግሪክኛ) /ፓስቃ/ «ስኻ» ይባላል፡፡ በግእዝና በዐማርኛ ፍሥሕ ዕድወት = ማዕዶት፣ በዓለ ናእት = የቂጣ በዓል፣ እየተቸኮለ የሚበላ መሥዋዕት፣ መሻገር፣ መሸጋገር ማለት ነው፡፡
በእንግሊዝኛ «ፓስኦቨር» (Passover) ይሉታል፡፡

ፋሲካ በ1513 ዓ/ዓ እስራኤላውያንን ከግብጽ ባርነት ነጻ የወጡበትን ጊዜ ለማስታወስ አይሁዳውያን የሚያከብሩት በዓል ነው።

የዚህም ታሪካዊ መልእክቱ በዘመነ ኦሪት ይከበር የነበረው በዓለ ፋሲካ እስራኤል ዘሥጋ ከግብጽ የባርነት ቀንበር ወደ ነጻነት የተላለፉበት፣ ከከባድ ኅዘን ወደ ፍጹም ደሰታ የተሸጋገሩበት በዓል ነበር፡፡

የአይሁድ ፋሲካ በዓል ዕብራውያን በሙሴ መሪነት ከግብጽ ፈርዖን ግዛት በተዓምራትና በመቅሠፍቶች የወጡበትን ጊዜ ለማክበር ነበር። ይህ ታሪክ በተለይ በብሉይ ኪዳን ኦሪት ዘጸአት ይገለጻል።
በተለይ በዘጸአት 12፡23

Address

Halaba
Alaba K'ulito
0977716804@

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Biruk niguse posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share

Category