Abdi Kegnu

https://www.youtube.com/
14/04/2026

https://www.youtube.com/

ውሀው ባህሪውን ቀየረ... አንድ ጊዜ ጴጥሮስ ኢየሱስ በውሀ ላይ ሲራመድ ያይና " ጌታ ሆይ እኔም በውሀ ላይ እንድሄድ ጥራኝ " ይለዋል ኢየሱስም "ና "ብሎ በአንዲት ቃል በውሀ ላይ እንዲሄድ ፍቃድ...

22/02/2026

🔷🔷 #ለራሳችን ከራሳችን በላይ አለልን!

📌 አብርሃም ወደ ግብጽ በእንግድነት ሲገባ አንድ ነገር አሰጋው፦ የሚስቱን የሦራን መልከመልካምነት ያዩ ግብጻውያን እንዳይገድሉት ፈርቶ ሦራን እህቱ እንደሆነች ብቻ እንድትናገር አስማማት።
👉ፈርኦንም በአለቆቹ አማካኝነት ውቧን ሦራ የራሱ ማድረግ ቻለ
ሚስቱ አደረጋት።
እግዚአብሄር ግን ከአብርሃም ጋር ስለነበረ በመጨረሻም ፈርኦን ላይ እግዚአብሄር መቅሰፍት አመጣ ፈርኦንም አብራምን ለምን ሚስትህ እንደ ሆነች አልነገርከኝም ውሰዳት ብሎ ሰጠው። (ዘፍ.12)

📌 አብርሃም ለራሱ በግሉ ጥንቃቄ አድርጓል ነገር ግን ጥንቃቄው ሚስቱን ከመነጠቅ አላዳነውም ነበር።
ከሰው ጥንቃቄ በላይ የእግዚአብሄር ጣልቃገብነት እንደሚበልጥ ማሳያው በቀላሉ እንዳሰበው እንደጠበቀው ሳይገድሉት ፈርኦን ሚስቱን እንካሲለው ነው።
ሰው ለራሴ ይበጀኛል ብሎ ያበጃጀው ነገር ጎጂ የሚሆንበት ጊዜ አለ ዋናው ቁምነገር ግን አካሄዳችን ከእግዚአብሄር ጋር ነው ወይ የሚለው ነው።
የአብራም አካሄድ ከእግዚአብሄር ጋር ስለነበረ አምላኩ ጥሎ አልጣለውም።
ለራሱ ትክክል መስሎ የታየውን የተጠነቀቀው ነገር ለጉዳት አሳልፎ ሲሰጠው ያመነውና
ሀገርህን ዘመዶችህን ቤተሰብህን ጥለህ
ውጣና እኔ ወደማሳይህ ምድር ገብተህ
ለልጅ ልጅ በረከት አደርግሀለሁ ያለውን
ጌታ ተማምኖ ስለወጣ ያመነው ህይወቱን ኑሮውን ጥሎ የተከለው ጌታ አላሳፈረውም!
አንተ ሰው አካሄድህ ከእግዚአብሄር ጋር ብቻ ይሁን እንጂ ያንተ ነገር አንድ ቀን ይሆናል! አንድ ቀን ይበዛል!!

📌 አካሄድህ ከእግዚአብሄር ጋር ሲሆን
አየህ ከራስህ በላይ እግዚአብሄር ይጠነቀቅልሃል!
እግዚአብሄር ይዋጋልሃል!
አብራም ሚስቴ ናት ቢል እንደሚገድሉት ነበር የጠበቀው እግዚአብሄር ካንተጋር ሲሆን ግን የተጠበቀው ነገር ቀርቶ ያልተጠበቀው መሆን ይጀምራል🔥🔥
አብራም እንዲ የከበደበት ነገር በእግዚአብሄር ፊት ቀላል ሆነ ፈርኦን በጣም በቀላሉ ሚስትህን ውሰድ አለው።
ከባድ የሆነው ተራራ የሆነው ነገር አካሄድህን ከእግዚአብሄር ጋር ስታደርግ
🔥ሰረጓጉጡ መስተካከል ይጀምራል
🔥 ተራራው መናድ ይጀምራል
🔥 የተበላሸው መስተካከል ይጀምራል
🔥 ከባዱ ቀላል ይሆናል
🔥በመንገድህ ላይ አንድ ነገር እርግጠኛ ሁን!
አካሄዴ ከእግዚአብሄር ጋር ነው?? ወይስ...
የሚሳካለት ሰው በራሱ የተጓዘ ሳይሆን ህይወቱን ዘመኑን ለእግዚአብሄር የሰጠ ሰው ነው!🔥

📌 እንደ አብራም እግዚአብሄርን ተማምኖ የወጣ ሰው አያፍርም!! እግዚአብሄርን ተማምነህ በራስህ ነገሮች ላይ ወስን!
አብራም በቤተሰቡ ላይ፣በኑሮው ላይ እንደ ወሰነው ወስን አንድ ቀን ጌታ የፈቀደ ቀን ነገርህ መቃናት ይጀምራል🔥
ክርስትና የመደላድል ጉዞ ሳይሆን የመሰጠትና የጭንቅ ጉዞ ነው መጨረሻው ግን ድልና ክብር የሆነ ህይወት!
የማይንገጫገጭ ፒስታ የሌለበት መንገድ ጠብቀህ ወደጌታ እንዳትመጣ! ነገር ግን አካሄድህን ከእግዚአብሄር ጋር በማድረግ ካለህበት ነገር ለመውጣት ወስን! የችግሩ ቁልፍ አካሄድን ከእግዚአብሄር ጋር ማድረግ ነው!! የችግሩ ቁልፍ
አንተ ጋር ነው!
በራስህ የመረጥከው መንገድ እንዳላዋጣህ ራስህ ምስክር ነህ ከዚህ በኋላ ግን የራስህን መንገድ ትተህ የጌታን መንገድ ወደ ክብር ህይወት የሚያደርሰው መንገድ ላይ ህይወትህን መንዳትና መምራት ጀምር የጌታ ፈቃድ ባንተ ላይ ይሰለጥናል🔥

29/01/2026

🤲 የጸሎት ኃይል — ከሐና ሕይወት ✍🏼

☘️ የሐና ታሪክ የመከራ ብቻ ሳይሆን የጸሎት ኃያልነት የታየበት ታላቅ ምስክርነት ነው። ሐና በሕይወቷ ለገጠማት መካንነትና ስድብ መፍትሔ ፍለጋ ወደ ሰው አልሄደችም፤ ይልቁንም የጸሎትን ኃይል ተረድታ ወደ ቤተ መቅደስ ገባች። ከሐና ጸሎት ህይወት የምንወስዳቸው ቁልፍ እውነታዎች !

☘️ "ሐናም በልብዋ ትናገር ነበር... ከልብዋም መራርነት የተነሣ ወደ እግዚአብሔር ጸለየች፥ እጅግም አለቀሰች።"
(1 ሳሙኤል 1:10-13)

☘️ ሐና ወደ እግዚአብሔር የጮኸችው አንድ ቀን ብቻ አልነበረም። መጽሐፍ ቅዱስ "በየዓመቱ" ወደ ቤተ መቅደስ ትወጣ እንደነበር ይነግረናል። የጸሎት ኃያልነት የሚገለጠው ባለመታከት ዘወትር በጌታ ፊት በመቅረብ ነው። ጥያቄህ የዘገየ ቢመስልም፣ እንደ ሐና በጽናት በእግዚያብሄር ፊት መገኘትን መቆምህን ቀጥል።

☘️ ሐና በኤሊ ፊት ስትቆም ልቧ በእግዚአብሔር ላይ ብቻ ያረፈ ነበር። በሰው ላይ ቅሬታ ከመያዝ ይልቅ፣ ንጹሕ ልቧን ለእግዚአብሔር አፈሰሰች። "የጻድቅ ሰው ጸሎት በሥራዋ እጅግ ኃይል ታደርጋለች" (ያዕቆብ 5:16) እንደሚል፣ በእምነትና በቅን ልቦና የሚቀርብ ጸሎት የሰማይን ደጅ ይከፍታል። እግዚአብሔር የከንፈርን ቃል ብቻ ሳይሆን፣ የልብን ንጽሕናና እውነተኛ መሻት ይመለከታል።

☘️ የሐና ታሪክ ትልቁ ምስክርነት "እግዚአብሔር ይሰማል፤ ይመልሳልም" የሚለው ነው። ጸሎት ዝም ብሎ የአየር ላይ ንግግር ሳይሆን፣ አልፋና ኦሜጋ ነኝ ካለን ሕያው አምላክ ጋር የሚደረግ ግንኙነት ነው። በንጹሕ ልብ የምናደርገው ጸሎት ዘግይቶም ቢሆን እንደ ሐና "ሳሙኤል" (እግዚአብሔር ሰማኝ) የሚባል የምስክርነት ፍሬ ማፍራቱ አይቀርም።

📌 ዛሬ አበረታታሀለሁ/ ሻለሁ የዘገየብህ ጥያቄ አለ? እንደ ሐና ሐዘንህን ወደ ጸሎት ቀይረው። በንጹሕ ልብ ሆነህ ወደ ሰማዩ አባት ሂድ፤ እርሱ ለለቅሶህ መልስ፣ ለጭንቀትህም ሰላም አለው። እግዚአብሔር ለጸሎትህ ታማኝ ነው።

📌 እንዲህ ብላችሁ ፀልዩ 🙏
ልክ እንደ ሐና በጽናት እንድጠብቅህ፣ በንጹሕ ልብና በእምነት ወደ አንተ እንድቀርብ ርዳኝ። የልቤን ጩኸት ሰምተህ ለክብርህ የምመሰክርበትን "ሳሙኤልን" ስለምትሰጠኝ አመሰግንሃለሁ።

18/01/2026

ፔጃችንን ላይክ እና ፎሎው በማድርግ ቤተሰብ እንሁን!🙏

18/01/2026

ውሀው ባህሪውን ቀየረ... አንድ ጊዜ ጴጥሮስ ኢየሱስ በውሀ ላይ ሲራመድ ያይና " ጌታ ሆይ እኔም በውሀ ላይ እንድሄድ ጥራኝ " ይለዋል ኢየሱስም "ና "ብሎ በአንዲት ቃል በውሀ ላይ እንዲሄድ ፍቃድ...

02/01/2026

የማይቀረውን የሕይወት እውነታ ተጋፈጥ፡፡

በዚህ ምድር ላይ ከጉዳት ነጻና አስተማማኝ ቦታ በፍጹም የለም፡፡ የትም ብትሄድ፣ ከማንም ሰው ጋር ብትገናኝ . . . አይነቱና በመጠኑ ይለያይ እንጂ ሰዎች ሁል ጊዜ ይጎዱሃል፡፡ ከስንቱ ሸሽተህና ተደብቀህ፣ ስንቱን የሕይወትና የስራ መስክ ትተህ ትዘልቀዋለህ? ጠንከር በል! በርታ!

01/01/2026

ምን ጊዜም አይረሳም ልቤ ለኔ ያረከውን ሁሌ
ብዘምረው ብዘምረው ውለታው ብዙ ነው
ተስፋ ቢስ ነበርኩኝ ሞቴን የናፈኩኝ
ጨለማ ወርሶት ሕይወቴን መኖር የታከተኝ
አትሞትም በሕይወት ኑር አለኝ ከሰማይ ድምፅ መጣ
ድቅድቁ ለሊት ነጋልኝ ለኔም ፀሐይ ወጣ

29/12/2025

follow በማድረግ ወንጌልን ይደግፉ🙏🙏
follow በማድረግ ወንጌልን ይደግፉ🙏🙏
follow በማድረግ ወንጌልን ይደግፉ🙏🙏

http://www.youtube.com/channel/UC56BV1iVHOwmdEC5286Mreg
28/12/2025

http://www.youtube.com/channel/UC56BV1iVHOwmdEC5286Mreg

ውሀው ባህሪውን ቀየረ... አንድ ጊዜ ጴጥሮስ ኢየሱስ በውሀ ላይ ሲራመድ ያይና " ጌታ ሆይ እኔም በውሀ ላይ እንድሄድ ጥራኝ " ይለዋል ኢየሱስም "ና "ብሎ በአንዲት ቃል በውሀ ላይ እንዲሄድ ፍቃድ...

25/12/2025

ተራ ሞት እንዳትሞቱ ለእግዚአብሔር ክብር ስጡ! እራሱን ከፍ ከፍ ያደረገና ለእግዚአብሔርም ክብር ያልሰጠ “ንጉስ ሄሮድስ” በትል ተበልቶ ሞቷል። ለእግዚአብሔርም ክብር ስላልሰጠ ያን ጊዜ የጌታ መልአክ መታው በትልም ተበልቶ ሞተ። የሐዋርያት ሥራ 12:23

Address

Hossana

Telephone

+27603403814

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Abdi Kegnu posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Business

Send a message to Abdi Kegnu:

Share

Category